AddisInfo Forum Addisgiftshop.com

የውይይት መድረክ
 
HomeHome  ­PortalPortal  ­FAQFAQ  ­ፈልግፈልግ  ­ይመዝገቡይመዝገቡ  ­የአባላት ዝርዝርየአባላት ዝርዝር  ­የተጠቃሚ መድርክየተጠቃሚ መድርክ  ­ይግቡይግቡ  
አዲሰ ጉዳይ ፖሰት ያድርጉ   ለጉዳይ መልስ ይስጡShare | 
 

 ዘር ማጥፋት ነውን?

የበፊቱን ጉዳይ አሳይ ቀጣዩን ጉዳይ አሳይ Go down 
ደራሲመልእክት
Sam
እንግዳ



ፖስትጉዳዩ: ዘር ማጥፋት ነውን?   ረቡዕ ጃንዋሪ 23, 2008 2:46 pm

ሁልጊዜ በሀገራችን ውስጥ ቀድሞ የደርግ ባለስልጣን የነበሩት ሰዎች የተከሰሱበት መዝገብ ችግር እንዳለበት ይሰማኛል። ለእኔ ዘር ማጥፋት ማለት አንድን ወገን ለይቶ የሚደረግ ጭካኔ የተሞላበት ጭፍጨፋ ይመስለኛል። ታዲያ በሁለቱ ወገኖች የነበረው የእርስ በርስ ግድያ እንዲሁም የደርግ አፈናና ግድያ የዘር ማጥፋት ሊባል ይችላል?
ወደ ላይ ውጣ Go down
Nahom
እንግዳ



ፖስትጉዳዩ: ሊሆን ይችላል   ማክሰ ፌብርዋሪ 12, 2008 2:05 pm

ወንድም Sam ያልከው ትክክል ቢሆንም በደርግ መንግስት በኩል የተፈፀው ጭፍጨፋ specifically ወጣትና የተማሩትን የተመለከተ በመሆኑ እንደ genocide ልንወስደው እንችላለን። ስለሆነም በኢትዮጵያ መንግስት በኩል የተወሰደው እርምጃ ያስኬዳል።
ወደ ላይ ውጣ Go down
 

ዘር ማጥፋት ነውን?

የበፊቱን ጉዳይ አሳይ ቀጣዩን ጉዳይ አሳይ ወደ ላይ ውጣ 
ገጽ 11

Permissions of this forum:በዚህ መድረክ ለጉዳዮች ምላሸ መሰጠት ይችላሉ
AddisInfo Forum Addisgiftshop.com :: ፖለቲካችን-
አዲሰ ጉዳይ ፖሰት ያድርጉ   ለጉዳይ መልስ ይስጡ