በቅርቡ በድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን በይበልጥ የሚታወቀው ቴዲ አፍሮ ላይ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ብዙዎችን ግራ ያጋባ እንደሆነ ይታወቃል። እውን ቴዲ ሰውን ገድሏል? ከገደለስ ለመከሰስ ለምን ከዓመት በላይ ጊዜ ፈጀበት? በሌሎች ሰዎች እንደሚደረገው በዋስ ከተለቀቀ በኃላ ለምን ከሀገር ቤት እንዲወጣ ተፈቀደለት? የቴዲ እስራት በመኪናው ግጭት ሰለባ ሆነ ለተባለው ሰው ፍትህ ነው ወይስ ከበስተ ጀርባው ምክንያት አለው?